የጥናት እርዳታዎች
የዘለዓለም ህይወት


የዘለዓለም ህይወት

በእግዚአብሔር ፊት እንደ ቤተሰብ ለዘለአለም መኖር (ት. እና ቃ. ፻፴፪፥፲፱–፳፣ ፳፬፣ ፶፭)። ዘለአለማዊ ህይወት እግዚአብሔር ለሰው ከሰጠው ስጦታዎች ታላቁ ነው።