የጥናት እርዳታዎች
ጌታ


ጌታ

ለአብ እግዚአብሔርና ለአዳኝ ኢየሱስ ክርስቶስ የሚሰጥ ጥልቅ ርዕስ። ርዕሱም በፈጠሩት ላይ ስላላቸው ታላቅ፣ አፍቃሪ አዛዥነት ሁኔታ የሚጠቁም ነው።