የጥናት እርዳታዎች
መፅሐፈ ምሳሌ


መፅሐፈ ምሳሌ

አጭር የምግባረጥሩ አባባል ወይም ምክር።

መፅሐፈ ምሳሌ

አንዳንዶቹ በሰለሞን የተጻፉ ብዙ ምሳሌዎች፣ አባባሎች፣ እና ግጥሞች የያዘ የብሉይ ኪዳን መፅሐፍ። መፅሐፈ ምሳሌ በአዲስ ኪዳን ውስጥ በብዙ ጊዜ ተጠቅሷል።

ምዕራፍ ፩–፱ የእውነተኛ ጥበብ መግለጫን የያዙ ናቸው። ምዕራፍ ፲–፳፬ ስለትክክለኛ ወይም ትክክል ስላልሆነ የመኖር መንገድ አባባል ጥርቅምን የያዙ ናቸው። ምዕራፍ ፳፭–፳፱ የይሁዳ ንጉስ ሕዝቅያስ ሰዎች የመዘገቡትን የሰለሞን ምሳሌዎችን የያዙ ናቸው። ምዕራፍ ፴–፴፩ የምግባረ ጥሩ ሴት መግለጫ ያለበት ነው።