የጥናት እርዳታዎች
ይስሐቅ


ይስሐቅ

የብሉይ ኪዳን የአባቶች አለቃ። በአብርሐም እና ሣራ በሽምግልናቸው መወለዱ ተአምራት ነበር (ዘፍጥ. ፲፭፥፬–፮፲፯፥፲፭–፳፩፳፩፥፩–፰)። አብርሐም ይስሐቅን ለመስዋዕት ማቅረቡ እንደ እግዚአብሔርና እንደ አንድያ ልጁ ምሳሌ ነበር (ያዕቆ. ፬፥፭)። ይስሐቅ ለአብርሐም የተገባው ቃል ኪዳን ወራሽ ነበር (ዘፍጥ. ፳፩፥፱–፲፪፩ ኔፊ ፲፯፥፵ት. እና ቃ. ፳፯፥፲)።