የጥናት እርዳታዎች
ፋሲካ


ፋሲካ

የፋሲካ ድግስ የተጀመረው የእስራኤል ልጆች የሚያጠፋው መልአክ በቤቶቻቸው ላይ አልፎ እንደሄደ እና ከግብጾች እንዳዳናቸው እንዲያስታውሱ እንዲረዳቸው ነው (ዘፀአ. ፲፪፥፳፩–፳፰፲፫፥፲፬–፲፭)። በጥንት እስራኤልን ለማዳን ምልክት የነበሩ እንከን የሌላቸው በጎች፣ መስዋዕቱ የሰው ዘርን ያዳነ የእግዚአብሔር በግ፣ የኢየሱስ ክርስቶስ ምልክት ነበሩ።