የጥናት እርዳታዎች
ያሬድ


ያሬድ

ከወንድሙ ጋር የህዝብ ቡድንን ከባቢሎን ማማ በምዕራብ ክፍለ አለም ወደሚገኘው የቃል ኪዳን ምድር መርቶ ያወጣ የመፅሐፈ ሞርሞን መሪ (ኤተር ፩፥፴፫–፪፥፩)።