አሮን፣ የሞዛያ ልጅ ደግሞም ሞዛያ፣ የቢንያም ልጅ; የሞዛያ ልጆች ተመልከቱ በመፅሐፈ ሞርሞን ውስጥ፣ የንጉስ ሞዛያ ወንድ ልጅ አሮን በሚስዮን ሲያገለግል ትጉህ ጥረቱ ብዙ ነፍሶችን ወደ ክርስቶስ ቀየር። ቤተክርስትያኗን ለማጥፋት የፈለገ የማያምን ነበረ, ሞዛያ ፳፯፥፰–፲፣ ፴፬. ለእርሱና አብረውት ለነበሩት መላእክት ታያቸው, ሞዛያ ፳፯፥፲፩. ንስሀ ገባ እና የእግዚአብሔርን ቃል መስበክ ጀመረ, ሞዛያ ፳፯፥፴፪–፳፰፥፰. እንደ ንጉስ ለመመደብ እምቢ ብሎ እና ወደላማናውያን ምድር የእግዚአብሔርን ቃል ለመስበክ ሄደ, አልማ ፲፯፥፮–፱. ለመመሪያ ጾመም ጸለየም, አልማ ፲፯፥፰–፲፩. የንጉስ ላሞኒህ አባትን አስተማረ, አልማ ፳፪፥፩–፳፮. ለዞራማውያን ለመስበክ ሄደ, አልማ ፴፩፥፮–፯.