የጥናት እርዳታዎች
ሚካኤል


ሚካኤል

ከምድራዊ ህይወት በፊት አዳም ይታወቅበት የነበረው ስም። እርሱም የመላእክት አለቃ ተብሎ ይጠራ ነበር። በአይሁዳ ቋንቋ ስሙ “እንደ እግዚአብሔር አይነት የሆነ” ማለት ነው።