የጥናት እርዳታዎች
ሐና፣ ሊቀ ካህኑ


ሐና፣ ሊቀ ካህኑ

በአዲስ ኪዳን ውስጥ፣ በሳንሀድርን ውስጥ ታላቅ ተፅዕኖ ያለው ሰው። ኢየሱስ መጀመሪያ ሲያዝ ወደእርሱ ተወስዶ ነበር (ዮሐ. ፲፰፥፲፫)፤ ሐዋሪያት ለፍርድ በቀረቡበት ጊዜም የመሪ ሀላፊነትም ነበረው (የሐዋ. ፬፥፫–፮)።