የጥናት እርዳታዎች
የያሬድ ወንድም


የያሬድ ወንድም

የመፅሐፈ ሞርሞን ነቢይ እርሱ እና ወንድሙ የህዝብ ቡድንን ከባቢሎን ማማ በምዕራብ ክፍለ አለም ወደሚገኘው የቃል ኪዳን ምድር መርተው በማውጣት የያሬዳውያን ሀገርን መሰረቱ (ኤተር ፩–፮)። ታላቅ እምነት ያለው ሰው ሆኖ ከጌታ ጋር ፊት ለፊት ተነጋገረ (ት. እና ቃ. ፲፯፥፩)። ታሪኩ በመፅሐፈ ኤተር የተመዘገበ ነው።