የጥናት እርዳታዎች
መግደላዊት ማርያም


መግደላዊት ማርያም

የኢየሱስ ክርስቶስ ታማኝ ደቀ መዝሙር የሆነች የአዲስ ኪዳን ሴት። መግደላዊ ማርያም የመጣችበትን ቦታ፣ መጌዶልን፣ የሚጠቁም ነበረ። ይህም የተገኘው በገሊላ ባህር በምዕራብ ባህር ዳር ነበር።