የጥናት እርዳታዎች
ሰማዕት፣ ሰማዕትነት


ሰማዕት፣ ሰማዕትነት

ክርስቶስን፣ ወንጌልን፣ ወይም ጻድቅ እምነቱን ወይም መሰረታዊ መርሆቹን ከመካድ ህይወቱን አሳልፎ የሚሰጥ ሰው።