የጥናት እርዳታዎች
የመጀመሪያው ፍሬዎች


የመጀመሪያው ፍሬዎች

በዘመን የሚሰበሰብ የመጀመሪያው አዝመራ። በብሉይ ኪዳን ዘመናት፣ እነዚህ ለጌታ ቀርበው ነበር (ዘሌዋ. ፳፫፥፱–፳)። ኢየሱስ ክርስቶስ በመጀመሪያ ከሞት የተነሳ ስለሆነ ለእግዚአብሔር የመጀመሪያው አዝመራ ነው (፩ ቆሮ. ፲፭፥፳፣ ፳፫፪ ኔፊ ፪፥፱)። ወንጌልን የተቀበሉ እና እስከ መጨረሻ በታማኝነት የጸኑ፣ የእግዚአብሔር ስለሆኑ፣ በምሳሌነት የመጀመሪያ ፍሬዎች ናቸው።