የጥናት እርዳታዎች
እህት


እህት

እንደ ሰማይ አባታችን ልጆች፣ ሁሉም ወንዶች እና ሴቶች የመንፈስ ወንድሞችና እህቶች ናቸው። በቤተክርስቲያኗውስጥ፣ ሴት አባላት እና የቤተክርስቲያኗ ጓደኞች በብዙ ጊዜ እንደ እህት ነው የሚጠሩት።