የጥናት እርዳታዎች
ፍቅር


ፍቅር

ጥልቅ ታማኝነት እና የፍቅር ስሜት። ለእግዚአብሔር የሚኖር ፍቅር ታማኝነትን፣ ጥልቅ ፍቅርን፣ አምልኮትን፣ ለጋስነትን፣ ምህረትን፣ ይቅርታ መስጠትን፣ ርህራሄን፤ ጸጋን፣ አገልግሎትን፣ ምስጋናን፣ ደግነትን የሚጨምር ነው። እግዚአብሔር ለልጆቹ ያለው ፍቅር ታላቅ ምሳሌ የሚገኘው መጨረሻ በሌለው በኢየሱስ ክርስቶስ የኃጢያት ክፍያ ነው።