የጥናት እርዳታዎች
ሴም


ሴም

በብሉይ ኪዳን ውስጥ፣ የኖኅ ጻድቅ ወንድ ልጅ እና፣ በባህል መሰረት፣ አረብ፣ ዕብራውያን፣ ባቢሎናውያን፣ አሶር፣ እና ፎኒሲያውያን አባል የሆኑባቸው የሴማውያን ወይም የሴም ህዝብ ቅድም አባት (ዘፍጥ. ፭፥፳፱–፴፪፮፥፲፯፥፲፫፱፥፳፮፲፥፳፩–፴፪ሙሴ ፰፥፲፪)። በኋለኛው ቀን ራዕይ ውስጥ ሴም “ታላቁ ሊቀ ካህን” ተብሎ ተጠቁሟል (ት. እና ቃ. ፻፴፰፥፵፩)።