የጥናት እርዳታዎች
ጥበብ


ጥበብ

በትክክል ለመፍረድ ከእግዚአብሔር የሚመጣ ችሎታ ወይም ስጦታ። ሰው ጥበብን የሚያገኘው በአጋጣሚና በማጥናት እእንዲሁም የእግዚአብሔርን ምክር በመከተል ነው። ያለ እግዚአብሔር እርዳታ፣ ሰው እውነተኛ ጥበብ አይኖረውም (፪ ኔፊ ፱፥፳፰፳፯፥፳፮)።