የጥናት እርዳታዎች
ቤዛ፣ ማዳን፣ ቤዛነት


ቤዛ፣ ማዳን፣ ቤዛነት

ሰውን ከባሪያነት ለማዳን እንደመክፈል አይነት፣ ማዳን፣ መግዛት፣ ወይም ለማዳን መክፈል። ቤዛነት የኢየሱስ ክርስቶስ የኃጢያት ክፍያን እና ሰው ከኃጢያት መዳንን ይጠቅሳል። የኢየሱስ የኃጢያት ክፍያ የሰውን ዘር ከስጋዊ ሞት ያድናል። በኃጢያት ክፍያም፣ በእርሱ እምነት ያላቸው እና ንስሀ የሚገቡት ከመንፈስ ሞትም ድነዋል።