የጥናት እርዳታዎች
ክህነት


ክህነት

ለሰው ደህንነት በሁሉም ነገሮች ሰዎች ለመስራት እንዲችሉ እግዚአብሔር ለሰው የሚሰጠው ስልጣን እና ሀይል (ት. እና ቃ. ፶፥፳፮–፳፯)። የክህነት ባለስልጣን የሆኑ የቤተክርስቲያኗ ወንድ አባላት በቡድኖች ተደራጅተዋል እናም በቤተክርስቲያኗ ውስጥ ስነስርዓቶችንና ማስተዳደሪያ ስራዎችን ለማከናወን ስልጣን አላቸው።