የጥናት እርዳታዎች
ኩራት


ኩራት

ትሕትና ወይም የመማር ችሎታ የሌለው። ትዕቢት ሰዎችን እርስ በራስ እና ከእግዚአብሔር ጋር የተቃረኑ እንዲሆኑ ያደርጋል። ትዕቢተኛ ሰው በአካባቢው ከሚገኙት እራሱን ከፍ ያደርጋል እናም የእግዚአብሔርን ፍላጎት ሳይሆን የእራሱን ፍላጎት ይከተላል። ጉረኛነት፣ ቅናት፣ ልበ ደንዳናነት፣ እና ኩራተኝነት የትዕቢተኛ ሰው ጸባይ ናቸው።