የጥናት እርዳታዎች
ማርያም፣ የኢየሱስ እናት


ማርያም፣ የኢየሱስ እናት

በአዲስ ኪዳን ውስጥ፣ በስጋ ልጁ ለሆነው እናት እንድትሆን በእግዚአብሔ አብ የተመረጠች ድንግል። ኢየሱስ ከተወለደ በኋላ፣ ማርያም ሌሎች ልጆች ወለደች (ማር. ፮፥፫)።