የጥናት እርዳታዎች
ቅድስና


ቅድስና

መንፈሳዊና የስነምግባር ፍጹምነት። ቅድስና የሰው ልብን እና አላማ ንጹህነትን ያመለክታል። በኢየሱስ ክርስቶስ የኃጢያት ክፍያ በኩል ከኃጢያት በንጻት፣ ንጹህ፣ የጸዳ፣ እና ቅዱስ መሆን (ሙሴ ፮፥፶፱–፷)።