የጥናት እርዳታዎች
ወንጌል


ወንጌል

በኢየሱስ ክርስቶስ የኃጢያት ክፍያ በኩል እንዲቻል የሆነ የእግዚአብሔር የደህንነት አላማ። ወንጌል ወደ እግዚአብሔር ፊት ለመመለስ የሰው ዘር የሚያስፈልጋቸውን የዘለአለም እውነቶች ወይም ህግጋት፣ ቃል ኪዳኖች፣ እና ስርዓቶች ያጠቃልላል። እግዚአብሔር በ፲፱ኛው መቶ አመት ውስጥ በነቢዩ ጆሴ ስሚዝ በኩል ሙሉ ወንጌልን በምድር ላይ በዳግም መለሰ።