የጥናት እርዳታዎች
የኢየሱስ ክርስቶስ ቤተክርስቲያን


የኢየሱስ ክርስቶስ ቤተክርስቲያን

በጥምቀት እና በመረጋገጥ የኢየሱስ ክርስቶስን ስም በራሳቸው ላይ የወሰዱ የሚያምኑ ሰዎች ድርጅት። እውነተኛ ቤተክርስቲያን ለመሆን ይህም የጌታ ቤተክርስቲያን መሆን አለበት፤ የእርሱ ስልጣን፣ ትምህርቶች፣ ህግጋት፣ ስነስርዓቶች፣ እና ስም ሊኖረው ይገባዋል፤ እንዲሁም እርሱ በመደባቸው ወኪሎቹ በኩል እርሱ ይህን መግዛት አለበት።