የጥናት እርዳታዎች
የተሰበረ ልብ


የተሰበረ ልብ

የተሰበረ ልብ መኖር ትሁት፣ የተጸጸተ፣ ንስሀ የገባ፣ እና የዋህ መሆን ማለት ነው—ያም ለእግዚአብሔር ፈቃድ ተቀባይ መሆን ነው።