ክፍል ፻፲፮
በግንቦት ፲፱፣ ፲፰፻፴፰ (እ.አ.አ.) በስፕሪንግ ሂል፣ በዴቪስ የግዛት ክፍል፣ ሚዙሪ ውስጥ በራይት ማመላለሻ ጀልባ አጠገብ ለነቢዩ ጆሴፍ ስሚዝ የተሰጠ ራዕይ።
፩ ስፕሪንግ ሂል በጌታ እንደ ሀአዳም-ኦንዳይ-አማን ተጠርቷል፣ ምክንያቱም፣ እንዲህም ይላል፣ ይህም ለአዳም ህዝቡን ለመጎብኘት የሚመጣበት ወይም፣ በነቢዩ ዳንኤል እንደተነገረው፣ ሐበዘመናት የሸመገለውም የሚቀመጥበት ስፍራ ነው።