የጥናት እርዳታዎች
ጆ.ስ.ት.፣ ራዕይ ፭


ጆ.ስ.ት.፣ ራዕይ ፭፥፮።ራዕይ ፭፥፮ ጋር አነጻፅሩ

አስራ ሁለት የእግዚአብሔር አገልጋዮች በምድር ሁሉ ተልከዋል።

በዙፋኑና በአራቱ እንስሶች መካከልም በሽማግሌዎችም መካከል እንደ ታረደ በግ ቆሞ አየሁ፣ አስራ ሁለት ቀንዶችና አስራ ሑለት ዓይኖች ነበሩት እነርሱም ወደ ምድር ሁሉ የተላኩ አስራ ሁለት የእግዚአብሔር አገልጋዮች ናቸው።