ጆ.ስ.ት.፣ ፩ ዮሐንስ ፪፥፩። ከ፩ ዮሐንስ ፪፥፩ ጋር አነጻፅሩ ንስሀ ከገባን ክርስቶስ ከአብ ጋር አማላጃችን ነው። ፩ ልጆቼ ሆይ፣ ኃጢአትን እንዳታደርጉ ይህን እጽፍላችኋለሁ። ማንም ኃጢአትን ቢያደርግ እና ንስሀ ቢገባ ከአብ ዘንድ ጠበቃ አለን እርሱም ጻድቅ የሆነ ኢየሱስ ክርስቶስ ነው።