የጥናት እርዳታዎች
ጆ.ስ.ት.፣ ዘፍጥረት ፲፭


ጆ.ስ.ት.፣ ዘፍጥረት ፲፭፥፱–፲፪።ዘፍጥረት ፲፭፥፩–፮ ጋር አነጻፅሩ

አብርሐም ስለትንሳኤ ተማረ እናም የኢየሱስን ስጋዊ አገልግሎት ተመለከተ።

እና አብራም አለ፣ ጌታ አምላክ ሆይ፣ ለዘለአለም ውርስ ይህን መሬት ለእኔ እንዴት ትሰጠኛለህ?

እና ጌታ እንዲህ አለ፣ ብትሞትም እንኳን፣ ይህን ለአንተ ለመስጠት አልችልም?

፲፩ እና ከሞትክ፣ ይህን የእራስህ ልታደርገው ትችላለህ፣ የሰው ልጅ የሚኖርበት ቀን ይመጣልና፤ ነገር ግን ካልሞተ እንዴት ለመኖር ይችላል? መጀመሪያ ህይወት መሰጠት አለበት።

፲፪ እና እንዲህ ሆኖ፣ አብራም ተመለከተ እና የሰው ልጅ ቀናትን አየ፣ እና ተደሰተ፣ እና ነፍሱም እረፍትን አገኘች፣ እና በጌታ አመነ፤ ጌታም ይህን ለእርሱ እንደ ጻድቅነት ቆጠረለት።