“ጳውሎስ ኢየሱስ ክርስቶስን እንድንከተል አስተምሮናል፣” ጓደኛ፣ ጥቅምት 2023 (እ.አ.አ)፣ 46–47።
ወርሀዊ የሊያሆና መልዕክት፣ ጥቅምት 2023 (እ.አ.አ)
ጳውሎስ ኢየሱስ ክርስቶስን እንድንከተል አስተምሮናል
ጳውሎስ ሐዋርያ ነበር። ለሌሎች ምሳሌ እንድንሆን አስተምሮናል። ይህም ኢየሱስ ክርስቶስ የሚያደርገውን እናደርጋለን ማለት ነው።
ምስል
Alt text
ጳውሎስ ከሌሎች ጋር ስንነጋገር መልካም ቃላትን መጠቀም ይገባናል ብሏል።
ምስል
Alt text
ደግሞም በኢየሱስ ክርስቶስ ማመን ይገባናልም ብሏል።
ምስል
Alt text
ሌሎችን እንደመርዳት ያሉ መልካም ምርጫዎችን ማድረግ እንደሚገባን አስተምሯል።
የሚቀባ ገፅ
ኢየሱስ ክርስቶስን መከተል እችላለሁ።
ምስል
alt text here
ሥዕል በኤፕርል ስቶት
ነቢያትን በማድመጥ ኢየሱስ ክርስቶስን መከተል እችላለሁ።
© 2023 (እ.አ.አ) በIntellectual Reserve, Inc. All rights reserved። በዩ.ኤስ.ኤ ውስጥ የታተመ። እንግሊዘኛ የተፈቀደበት፦ 6/19። ትርጉም የተፈቀደበት፦ 6/19። የMonthly Friend Message, July 2023 ትርጉም። Language. 19048 506