የጥናት እርዳታዎች
ማምለክ


ማምለክ

ፍቅር፣ አምልኮ፣ አገልግሎት፣ እና ለእግዚአብሔር ታማኝነት (ት. እና ቃ. ፳፥፲፱)። አምልኮ በተጨማሪም ጸሎት፣ ጾም፣ የቤተክርስቲያን አገልግሎት፣ በወንጌል ስነስርዓቶች መሳተፍ፣ እና ለእግዚአብሔር ያለን ታማኝነት እና ፍቅር የማሳየት ሌሎች ልብዶች ነው።