የጥናት እርዳታዎች
የእግዚአብሔር ቃል


የእግዚአብሔር ቃል

መመሪያዎች፣ ትእዛዛት፣ ወይም ከእግዚአብሔር የመጣ መልእክት የእግዚአብሔር ልጆች ቃሉን በመንፈስ በኩል በቀጥታ ራዕይ ወይም በተመረጡት አገልጋዮቹ መቀበል ይችላሉ (ት. እና ቃ. ፩፥፴፰)።