የጥናት እርዳታዎች
ማስተማር፣ አስተማሪ


ማስተማር፣ አስተማሪ

ለሌሎች፣ በልዩም ስለወንጌል እውነት፣ እውቀትን መስጠት እናም ወደ ጽድቅ መምራት። ወንጌልን የሚያስተምሩ በመንፈስ መመራት ይገባቸዋል። ሁሉም ወላጆች በቤተሰቦቻቸው መካከል አስተማሪዎች ናቸው። ቅዱሳን ከጌታ እና ከእርሱ መሪዎች ትምህርቶችን መፈለግ እና መቀበል ይገባቸዋል።

በመንፈስ ማስተማር