የጥናት እርዳታዎች
በወሲብ የስነ ምግባር ጉድለት


በወሲብ የስነ ምግባር ጉድለት

ይህም በማመንዘር፣ ዝሙት በመፈጸም፣ በግብረ ሰዶማዊነት፣ በሴቶች ግብረ ሰዶማዊነት፣ በስጋ ዘመዶች መሀከል የግብረ ስጋ ግንኙነትን በመፈጸም፣ ወይም በሌላ ቅዱስ ባልሆኑ፣ በፍጥረት ተፈቃጅ ባልሆኑ፣ ወይም ንጹህ ባልሆነ የግብረ ስጋ ግንኙነት በፈቃደኝነት መሳተፍ ነው።