የጥናት እርዳታዎች
የኢየሱስ ክርስቶስ ዳግም ምፅዓት


የኢየሱስ ክርስቶስ ዳግም ምፅዓት

በአንድ ዚህ አመት ዘመን መጀምሪያ ላይ፣ ክርስቶስ ወደ ምድር ይመለሳል። ይህም ድርጊት የምድርን ስጋዊ የሙከራ ጊዜ መጨረሻን ይጠቁማል። ኃጢያተኞች ከምድር ይወጣሉ እናም ምድር በምትጸዳበት ጊዜ ጻድቃን በዳመና ይነጠቃሉ። ክርስቶስ መቼ ለሁለተኛ ጊዜ እንደሚመጣ ማንም ሰው ባያውቅም፣ ጊዜው እየቀረበ እንደሆነ የምንመለከታቸው ምልክቶች ሰጥቶናል፣ (ማቴ. ፳፬ጆ.ስ.—ማቴ. ፩)።