የጥናት እርዳታዎች
ደህንነት


ደህንነት

ከስጋዊ እና መንፈሳዊ ሞት መዳን። ሁሉም ሰዎች ከስጋዊ ሞት በእግዚአብሔር ጸጋ፣ በኢየሱስ ክርስቶስ ሞት እና ትንሳኤ በኩል፣ ይድናሉ። ደግሞም እያንዳንዱ ግለሰብ ከመንፈስ ሞት በኢየሱስ ክርስቶ በማመን፣ በእግዚአብሔር ጸጋ ለመዳንም ይችላሉ። ይህም እምነት የሚገለጸው በህግጋትና በወንጌል ስነስርዓቶች ታዛዥ በሆነ ህይወት እና ክርስቶስን በማገልገል ነው።

የልጆች ደህንነት