የጥናት እርዳታዎች
ሀብቶች


ሀብቶች

መትረፍረፍ ወይም ሀብት። ጌታ ቅዱሳንን በእነዚያ ጥሩ ለማድረግ ካልሆነ በቀር አለማዊ ሀብቶችን እንዳይፈልጉ መክሯል። ቅዱሳን የአለም ሀብትን ከመፈለጋቸው በፊት፣ የዘለአለም ሀብቶች የያዘውን የእግዚአብሔር መንግስት መፈልግ ይገባቸዋል፣ (ያዕቆ. ፪፥፲፰–፲፱)።

የዘለአለም ሀብቶች