የጥናት እርዳታዎች
የኃጢያት ስርየት


የኃጢያት ስርየት

በንስሀ መግባት ላይ በመመካት ይቅርታ ማድረግ። የኃጢያት ስርየት ሊሆን የተቻለው በኢየሱስ ክርስቶስ የኃጢያት ክፍያ በኩል ነው። ሰው የኃጢያት ስርየትን የሚቀበለው በክርስቶስ እምነት ላለው፣ ለኃጢያቶቹ ከተጠመቀ፣ የጥምቀት እና የመንፈስ ቅዱስ ስጦታን ለመቀበል እጆች የመጫን ስነስራአቶችን ከተቀበለ፣ እና የእግዚአብሔርን ትእዛዛት ካከበረ ነው። (እ.አ. ፩፥፫–፬)።