የጥናት እርዳታዎች
መሾም፣ ሹመት


መሾም፣ ሹመት

ስልጣን ወይም ሀላፊነትን መመደብ ወይም መስጠት። በጌታ ቤተክርስቲያን ውስጥ በስልጣን ለመጠቀም፣ ሰው በእግዚአብሔር፣ በትንቢት፣ እና ስልጣን ባላቸው በእጆች በመጫን መጠራት አለበት (እ.አ. ፩፥፭)። ምንም እንኳን ሰው በመሾም ስልጣንን ለማግኘት ቢችልም፣ ለዚህ ስልጣን ልዩ ቁልፍ ባላቸው መመሪያ ነው የሚጠቀምበት።