የጥናት እርዳታዎች
መልከ ጼዴቅ


መልከ ጼዴቅ

ከጎርፍ በኋላ እና በአብርሐም ዘመን ይኖር የነበረ የብሉይ ኪዳን ታላቅ ሊቀ ካህን፣ ነቢይ እና መሪ። የሳሌም (ኢየሩሳሌም) ንጉስ፣ የሰላም ንጉስ፣ የጻድቅ ንጉስ፣ (ይህም የእብራውያን የመልከ ጼዴቅ ትርጉም ነው)፣ እናም የልዑል እግዚአብሔር ካህን ተብሎ ይጠራ ነበር።