የጥናት እርዳታዎች
ገር፣ ገርነት


ገር፣ ገርነት

እግዚአብሔርን የሚፈራ፣ ጻድቅ፣ ትሁት፣ ለመማር ፈቃደኛ፣ እና በስቃይ ትእግስተኛ የሆነ። ትሁቶች የወንጌል ትምህርቶችን ለመከተል ፈቃደኞች ናቸው።