የጥናት እርዳታዎች
መብት


መብት

በነጻነት ለመስራት እና ለማሰብ የሚኖር ችሎታ። በወንጌል መሰረታዊ መርሆች ታዛዥ መሆን ከኃጢያት መንፈሳዊ ባርነት ሰውን ነጻ ያደርጋል (ዮሐ. ፰፥፴፩–፴፮)።