የጥናት እርዳታዎች
ማፅደቅ፣ ከበደል ነጻ መሆን


ማፅደቅ፣ ከበደል ነጻ መሆን

ከቅጣት ምህረት ማግኘት እና ከበደል ነጻ መሆንን ማወጅ። ሰው በኢየሱስም ጸጋ በእርሱ እምነት በኩል ይጻደቃል። ይህም እምነት የሚታየው ንስሀ በመግባት እና ለወንጌሉ ህግጋት እና ስነስርዓቶች ታዛዥ በመሆን ነው። የኢየሱስ ክርስቶስ የኃጢያት ክፍያ የሰው ዘር ንስሀ እንዲገባና ከበደል ነጻ እንዲሆን ወይም ይህ ካልሆነ ከሚቀበሉት ቅጣት ምህረት እንዲያገኙ ያስችላል።