የጥናት እርዳታዎች
ደስታ


ደስታ

በጻድቅ ህይወት የሚመጣ ታላቅ ደስታ። የስጋዊ ህይወት አላማ ሁሉም ሰዎች ደስታ እንዲኖራቸው ነው (፪ ኔፊ ፪፥፳፪–፳፭)። ሙሉ ደስታ የሚመጣው በኢየሱስ ክርስቶስ በኩል ነው (ዮሐ. ፲፭፥፲፩ት. እና ቃ. ፺፫፥፴፫–፴፬፻፩፥፴፮)።