የጥናት እርዳታዎች
ትሁት፣ ትሕትና


ትሁት፣ ትሕትና

የዋህ እና ለማስተማር የሚቻል ማድረግ፣ ወይም የዋህ እና ለማስተማር የሚቻል የመሆን ጉዳይ። ትህትና በእግዚአብሔር እንደምንመካ ማወቅን እና ለእርሱ ፍላጎት ተቀባይ ለመሆን መፈለግን በተጨማሪ ይይዛል።