የጥናት እርዳታዎች
መፈወስ፣ ፈውሶች


መፈወስ፣ ፈውሶች

እንደገና በስጋ እናም በመንፈስ ደህና ማድረግ ወይም ጤና መስጠት። ቅዱሣት መጻህፍት የጌታንና የአገልጋዮቹን ተአምራት ፈውሶች ብዙ ምሳሌዎችን የያዙ ናቸው።