የጥናት እርዳታዎች
ክብር


ክብር

በቅዱሣት መጻህፍት ውስጥ፣ ክብር ስለእግዚአብሔር ብርሀንና እውነት የሚያመለክት፣ ለአንድ ሰው ወይም ለአንድ ነገር አምልኮን ማሳየት ነው። ይህም ደግሞ ስለ ሙገሳ ወይም ክብር እናም ስለዘለአለማዊ ህይወት አንዳንድ ጉዳዮች ወይም ስለእግዚአብሔር ክብር ያመለክታል።