የጥናት እርዳታዎች
መፍጠር፣ ፍጥረት


መፍጠር፣ ፍጥረት

ማደራጀት። እግዚአብሔር፣ በልጁ በኩል በመስራት፣ በፍጥረት ውስጥ ያሉትን ንጥረ ነገሮች በማደራጀት ሰማያትንና ምድርን ሰራ። የሰማይ አባት እና ኢየሱስ ሰውን በመልካቸው ፈጠሩ (ሙሴ ፪፥፳፮–፳፯)።