የጥናት እርዳታዎች
የእግዚአብሔር ትእዛዛት


የእግዚአብሔር ትእዛዛት

በግል ወይም ለሁሉም የተሰጡ ህግጋት እና እግዚአብሔር በሰው የሚፈልጋቸው ነገሮች። ትእዛዛትን መጠበቅ ለታዛዦች የጌታን በረከቶች ያመጥል (ት. እና ቃ. ፻፴፥፳፩)።