የጥናት እርዳታዎች
ልግስና


ልግስና

የክርስቶስ ንጹህ ፍቅር (ሞሮኒ ፯፥፵፯)፤ ክርስቶስ ለሰው ልጆች ያለው እና የሰው ልጆች እርስ በራስ ሊኖራቸው የሚገባቸው ፍቅር (፪ ኔፊ ፳፮፥፴፴፫፥፯–፱ኤተር ፲፪፥፴፫–፴፬)፤ መውደድ ብቻ ሳይሆን፣ ከሁሉም በላይ፣ ልዑላዊ፣ ጠንካራ አይነት የሆነ ፍቅር።